9781387481743-1387481746-ቅድሳት ለቅዱሳን (ማንጦን): የቅዳሴ ይዘትና ትንታኔ በኢትዮጵያውያን የትርጓሜ ሊቃውንት አገላለጥ ሲብራራ (Amharic Edition)

ቅድሳት ለቅዱሳን (ማንጦን): የቅዳሴ ይዘትና ትንታኔ በኢትዮጵያውያን የትርጓሜ ሊቃውንት አገላለጥ ሲብራራ (Amharic Edition)

ISBN-13: 9781387481743
ISBN-10: 1387481746
Author: Aba hailemichael yigzaw
Publication date: 2022
Publisher: Lulu.com
Format: Paperback 298 pages
FREE US shipping

Book details

ISBN-13: 9781387481743
ISBN-10: 1387481746
Author: Aba hailemichael yigzaw
Publication date: 2022
Publisher: Lulu.com
Format: Paperback 298 pages

Summary

ቅድሳት ለቅዱሳን (ማንጦን): የቅዳሴ ይዘትና ትንታኔ በኢትዮጵያውያን የትርጓሜ ሊቃውንት አገላለጥ ሲብራራ (Amharic Edition) (ISBN-13: 9781387481743 and ISBN-10: 1387481746), written by authors Aba hailemichael yigzaw, was published by Lulu.com in 2022. With an overall rating of 3.9 stars, it's a notable title among other books. You can easily purchase or rent ቅድሳት ለቅዱሳን (ማንጦን): የቅዳሴ ይዘትና ትንታኔ በኢትዮጵያውያን የትርጓሜ ሊቃውንት አገላለጥ ሲብራራ (Amharic Edition) (Paperback) from BooksRun, along with many other new and used books and textbooks. And, if you're looking to sell your copy, our current buyback offer is $0.54.

Description

አይሁድ ጌታችንን በምሴተ ሐሙስ ሦስት ሰዓት አሳልፈው ይዘዉታል፤ በዘጠኙ ሰዓት ሁሉ መከራ ሲቀበል አድሯል፤ ከመዓልቱ ዘጠኝ ሲደመር ዐሥራ ስምንት ይሆናል፤ ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሠ መቃብር ያደረውን ጨምሮ ሃያ አንድ ይሆናል። መዓልቱንና ሌሊቱን ትቶ ከሞተ በኋላ በመስቀል የቆየው ሁለት ሰዓት፣ ወደመቃብር የወረደበትን አንድ ሰዓት ቆጥሮ ሃያ አንድ ይሆናል። ቦ በሰባቱ ጊዜያት ቊጥር ነው፤ የዐርብ ሰባት፣ የቅዳሜ ሰባት ዐሥራ አራት ይሆናል፤ እሑድ በሠርክ ታይቷቸዋል፤ ሲደመር ሃያ አንድ ይሆናል፤ በዚህ ሁሉ ጊዜ መከራ ተቀብሎ ክሶልናልና ስለዚህ ነው ይሏል።

Rate this book Rate this book

We would LOVE it if you could help us and other readers by reviewing the book